Welcome!

"If you are neutral 0n the situations of injustice, You have choosen the side of oppressors." -Desmond tutu

Sunday, April 7, 2013

የቤንሻንጉል-ጉምዝ የአማራ ተፈናቃዮች

በምዕራብ ኢትዮጵያ ቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል የሚኖሩ የአማራ ብሄር አባል የሆኑ አርሦ አደሮች «ለዓመታት ከኖርንበት እየተፈናቀልን ነው፤ መድረሻ ግን የለንም» ሲሉ አቤቱታ እያሰሙ ነው፡፡

በምዕራብ ኢትዮጵያ ቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል የሚኖሩ የአማራ ብሄር አባል የሆኑ አርሦ አደሮች «ለዓመታት ከኖርንበት እየተፈናቀልን ነው፤ መድረሻ ግን የለንም» ሲሉ አቤቱታ እያሰሙ ነው፡፡

ይህንኑ ቅሬታቸውን መነሻ በማድረግ ሁለት አርሦ አደሮችን ባለፈው የካቲት 29, 2005 ዓ.ም መዘገባችን ይታወሳል።

በማግስቱ መጋቢት 30 / 2005 ዓ.ም መልስ የሰጡን የክልሉ ፕሬዚደንት ግን ማንም በግድ እንዳልተባረረ በማስተባበል የሠፈሩበት ቦታ ለቤቶች ግንባታ ስለሚፈለግ በምትኩ ሌላ የእርሻ ማሳ ተስጥቷቸዋል ማለታቸውንም ዘግበናል።